የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ዓርማንና የበርታ ብሔርን ስያሜ ይቀይራል የተባለ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ተቃውሞ ገጠመው
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ሦስት መቀመጫና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንድ መቀመጫ ያለው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በክልሉ ተደረገ ያለውን ሕግን ያልተከተለ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ በመቃወም አቤቱታ አሰማ፡፡ ጉዳዩ በፌዴሬሽን ምክር ቤት በተቋቋመው የሕገመንግሥት...
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ሦስት መቀመጫና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንድ መቀመጫ ያለው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በክልሉ ተደረገ ያለውን ሕግን ያልተከተለ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ በመቃወም አቤቱታ አሰማ፡፡ ጉዳዩ በፌዴሬሽን ምክር ቤት በተቋቋመው የሕገመንግሥት...