ለኢራን ከሰላም ይልቅ የተመጠነ ግጭትን ማስቀጠል ተመራጭ ይሆን?

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day




The Ethiopian Premier League has removed the annual ceiling on the amount clubs can spend on salaries for players and technical staff, ending a financial control introduced two seasons ago. The Ethiopian Premier League Share Company had limited each club’s total annual salary expenditure to 70 million birr during the previous season. The ceiling was...

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ሥልጣን ከተመለሱ እና ግዙፉን የአሜሪካ የእርዳታ ድርጅት ካፈረሱ በኋላ ለአፍሪካ አገራት የምትሰጠውን ድጋፍ አካሄድ ቀይራለች። ለዚህ ደግሞ ተቃውሞ እና ጥያቄ ያስነሳው ኢትዮጵያን ጨምሮ ከበርካታ የአፍሪካ አገራት ጋር የተፈራረመችው የጤና መረጃ ስምምነት ተጠቃሽ ነው።

ዶ/ር የሻምበል እምወድህ ምህረት በልጅነቱ ፈጣን ነገር ስለነበር፤ ወላጆቹ ከሰባት ከወንድሞችና ከእህቶቹ መካከል መርጠዉ ትምህርት እንዲጀምር አደረጉ። ለሌሎቹ ግን አቅም አልነበራቸዉም።

የአፍሪካ ኀብረት አሁን በስራ ላይ ያለውን ጨምሮ እንደ ጎርጎሮሳውያኑ የዘመን አቆጣጠር ከ2007 ጀምሮ፣ የሰላም አስከባሪ ቡድኖችን በሦስት ተከታታይ ስሞች ስር በሶማሊያ አሰማርቷል

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሂደቱ የሚጠናከረው "ሰዎች ያለገደብ፣ ያለምንም ፍራቻ ስሜታቸውን እንዲገልፁ ስናስችላቸው ነው" በሚል የውይይቱን ውሎ በተመለከተ ጥንቃቄ መውሰዱን አስታውቋል።

የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ የአዳሪ ትምህርት ቤቶቹን "ከንድፈ ሀሳብ ባለፈ በተግባር እየሰሩ የሚማሩ ተማሪዎች የሚፈሩበትና የወደፊቷን ኢትዮጵያ የምንቀርፅበት ነው" ብለዋል።
