የነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ገቢውና ሀብቱ ቢቀንስም ትርፉ አራት ዕጥፍ ማደጉ ታወቀ
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጀት ጠቅላላ ገቢ በ12 ቢሊዮን ብር ዝቅ ቢልም፣ ትርፉ በአራት እጥፍ ከፍ ማለቱ ታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ እስመለዓለም ምሕረት ድርጅቱ የ2016 ዓ.ም. (June 30, 2024) ኦዲት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡ የኦዲት ሪፖርቱ...
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጀት ጠቅላላ ገቢ በ12 ቢሊዮን ብር ዝቅ ቢልም፣ ትርፉ በአራት እጥፍ ከፍ ማለቱ ታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ እስመለዓለም ምሕረት ድርጅቱ የ2016 ዓ.ም. (June 30, 2024) ኦዲት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡ የኦዲት ሪፖርቱ...