በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ማስተካከያ ክፍያ አልተፈጸመልንም አሉ
በፌዴራል መንግሥት ከጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በመላ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች ከተፈቀደው የደመወዝ ማስተካከያ ክፍያ የሁለት ወራት አልተፈጸመልንም ሲሉ፣ በክልሉ የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች ቅሬታቸውን አቀረቡ፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፓዌ ወረዳ የፓዌ መሰናዶ ትምህርት ቤት...
በፌዴራል መንግሥት ከጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በመላ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች ከተፈቀደው የደመወዝ ማስተካከያ ክፍያ የሁለት ወራት አልተፈጸመልንም ሲሉ፣ በክልሉ የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች ቅሬታቸውን አቀረቡ፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፓዌ ወረዳ የፓዌ መሰናዶ ትምህርት ቤት...