
አሜሪካ በተቃዋሚዎች ላይ የሳይበር ጥቃት በፈጸሙ ቻይናውያን ጠላፊዎች ላይ ክስ መሰረተች
የአሜሪካ አቃቤ ሕጎች በአገሪቱ የሚገኙ የቻይና መንግሥት ተቃዋሚዎችን መረጃ በመመንተፍ ለቤጂንግ መንግሥት በመሸጥ የተጠረጠሩ 12 ቻይናውያን ላይ ክስ መሰረቱ። የአሜሪካ ፍትህ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያመለክተው፤ "በመንግሥት የተደገፈው" የሳይበር ጥቃት የአሜሪካ መንግሥት ተቋማት ላይም ያነጣጠረ ነበር።
Read the full story