
በ18 ወራት 40 የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ሲገደሉ፣ ከ200 በላይ ጉዳት ደረሰባቸው
በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ውስጥ 40 የሚሆኑ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ሲገደሉ፣ ከ200 በላይ የሚሆኑት እገታን ጨምሮ ሌሎች ጉዳቶች እንደደረሰባቸው አንድ የአሽከርካሪዎች ማኅበር ለቢቢሲ ገለጸ።
Read the full story
በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ውስጥ 40 የሚሆኑ ድንበር ተሻጋሪ የጭነት መኪና አሽከርካሪዎች ሲገደሉ፣ ከ200 በላይ የሚሆኑት እገታን ጨምሮ ሌሎች ጉዳቶች እንደደረሰባቸው አንድ የአሽከርካሪዎች ማኅበር ለቢቢሲ ገለጸ።
Read the full story