
ግብፅ በኢትዮጵያ ላይ ለተባበሩት መንግሥታት የፀጥታ ምክር ቤት አቤቱታ አቀረበች
ኢትዮጵያ ባለፉት 14 ዓመታት ስትገነባው የነበረውን ግድብ ባስመረቀችበት ዕለት የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያን የተናጠል እርምጃን በመቃወም ለመንግሥታቱ ድርጅት የፀጥታ ምክር ቤት የአቤቱታ ደብዳቤ አስገቡ። ባለፉት ዓመታት የግድቡን ውሃ አሞላል እና ቀጣይ ሥራን በተመለከተ በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ተደጋጋሚ ንግግሮች ቢካሄዱም ከሚያስማማ ነጥብ ላይ ሳይደረስ የግድቡ ግንባታ ተጠናቅቆ በይፋ ተመርቋል።
Read the full story