
በህሙማን ላይ የወሲብ እና የቁማር ሱስ ያስከተለው መድኃኒት
በዩናይትድ ኪንግደም ከቁጥጥር የወጣ የሰውነት እንቅስቃሴ ችግር የገጠማቸው ሴቶች የተሰጣቸው መድኃኒት ያለው የጎንዮሽ ጉዳት እንዳልተነገራቸው ለቢቢሲ ገለጹ። ሕክምና ከወሰዱ መካከል 20 ሴቶች ለቢቢሲ እንደገለጹት የተሰጣቸው መድኃኒት "አሉታዊ ወሲባዊ ባህሪ" እንዲያዳብሩ የሚያደርግ መሆኑ አልተነገራቸውም።
Read the full story