የኢትዮጵያና የኢንዶኔዥያ የመገናኛ ብዙኃን ምክር ቤቶች የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤትና የኢንዶኔዥያ ፕሬስ ምክር ቤት የሚዲያውን ዘርፍ ልማት ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። ስምምነቱን የተፈረመው የኢትዮጵያው መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ልዑካን ቡድን በኢንዶኔዥያ በቅርቡ ባደረገው ጉብኝት ወቅት...
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤትና የኢንዶኔዥያ ፕሬስ ምክር ቤት የሚዲያውን ዘርፍ ልማት ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። ስምምነቱን የተፈረመው የኢትዮጵያው መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ልዑካን ቡድን በኢንዶኔዥያ በቅርቡ ባደረገው ጉብኝት ወቅት...