
"ለምንድን ነው ከትግራይ የምሸሸው? . . . እመለሳለሁ" አቶ ጌታቸው ረዳ
በትግራይ በህወሓት አመራሮች ያለው አለመግባባት ተባብሶ ወደ ኃይል እርምጃ እያመራ ይገኛል። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ይህን ክስተት "እብደት" በማለት ድርጊቱ ክልሉን ወደ አደገኛ ሁኔታ ሊወስደው ይችላል ሲሉ እያስጠነቀቁ ነው። ባለፉት ቀናት ከተከሰቱን ሁኔታዎች ጋር አቶ ጌታቸው የት እንዳሉ፣ የፌደራል መንግሥት ድጋፍን ስለመጠየቃቸው እና ስለሌሎችም ጉዳዮች ለቢቢሲ ኒውስ ምላሽ ሰጥተዋል።
Read the full story