የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ችግር ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱ ተገለጸ
በቅዱስ ጳውሎስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ብቻ እየተሰጠ የሚገኘው የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ‹‹አለ›› ሊባል በማይቻልበትና በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ ቢንያም አበራ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የኩላሊት ሕመምና ንቅለ ተከላ...
በቅዱስ ጳውሎስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ብቻ እየተሰጠ የሚገኘው የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ‹‹አለ›› ሊባል በማይቻልበትና በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ ቢንያም አበራ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የኩላሊት ሕመምና ንቅለ ተከላ...