የጥራጥሬና የቅባት እህሎች የዋጋ ተመን በዓለም አቀፍ ገበያ መሠረት እንዲሆን ላኪዎች ጠየቁ
በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለጥራጥሬና ለቅባት እህሎች የወጣው የዋጋ ተመን፣ በዓለም አቀፍ ገበያ መሠረት መሆን አለበት ሲሉ ላኪዎች ጥያቄ አቀቡ፡፡ ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፍ ገበያ ከሚሸጥበት በተለየ ሁኔታ የጥራጥሬና የቅባት እህሎች እንዲሸጡ የዋጋ ተመን በማውጣቱ፣ በርካታ...
በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለጥራጥሬና ለቅባት እህሎች የወጣው የዋጋ ተመን፣ በዓለም አቀፍ ገበያ መሠረት መሆን አለበት ሲሉ ላኪዎች ጥያቄ አቀቡ፡፡ ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፍ ገበያ ከሚሸጥበት በተለየ ሁኔታ የጥራጥሬና የቅባት እህሎች እንዲሸጡ የዋጋ ተመን በማውጣቱ፣ በርካታ...