
በአዲስ አበባ ለተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ልምምድ ሲደረግ መድረክ ተደርምሶ በሰው ላይ ጉዳት ደረሰ
በአዲስ አበባ ዛሬ እሁድ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን በማስመልከት ለተዘጋጀው የድጋፍ ሰልፍ ትርዒት ለማቅረብ ቅዳሜ ምሽት ልምምድ ላይ የነበሩ ልጆች ላይ መድረክ ተደርምሶ ጉዳት ደረሰባቸው። ታዳጊዎቹ የሕዳሴውን ግደብ መጠናቀቅ ተከትሎ ለከተማዋ ነዋሪዎች እና ለተጋባዥ እንግዶች ትርዒት ለማቅረብ እየተዘጋጁ የነበሩ ናቸው ተብሏል።
Read the full story