
ኤርትራ በትግራይ ክልል በተፈጠረው ቀውስ "ምንም ሚና" የለኝም አለች
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ፤ አስመራ በህወሓት እና በትግራይ ክልል "ጊዜያዊ አስተዳደር እየተካሄደ ባለው ግጭት" ውስጥ "ምንም አይነት ሚና" እንደሌላት ተናገሩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያ "የጎረቤቶቿን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት እንድታከብር" ግፊት እንዲደረግባት ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ጥያቄ አቅርበዋል።
Read the full story