
የገዛ ልጆቹን እንደገደለ በቻትጂፒቲ በሐሰት የተነገረው ግለሰብ ቅሬታ አቀረበ
ሁለት ልጆቹን እንደገደለ እና ለ21 ዓመታት እንደታሰረ በቻትጂፒቲ በሐሰት የተነገረው የኖርዌይ ዜጋ ቅሬታውን አቀረበ። አርቬ ሃልማር ሆልማን የተባለው ግለሰብ የኖርዌይን የመረጃ ጥበቃ ባለስልጣን ዘንድ ቀርቦ የቻትቦቱ ባለቤት የሆነው ኦፕንኤአይ እንዲቀጣ ጠይቋል።
Read the full story
ሁለት ልጆቹን እንደገደለ እና ለ21 ዓመታት እንደታሰረ በቻትጂፒቲ በሐሰት የተነገረው የኖርዌይ ዜጋ ቅሬታውን አቀረበ። አርቬ ሃልማር ሆልማን የተባለው ግለሰብ የኖርዌይን የመረጃ ጥበቃ ባለስልጣን ዘንድ ቀርቦ የቻትቦቱ ባለቤት የሆነው ኦፕንኤአይ እንዲቀጣ ጠይቋል።
Read the full story