
የሱዳን ጦር የፕሬዚደንቱን ቤተ መንግሥት መልሶ መቆጣጠሩ የአገሪቱን ጦርነት አቅጣጫ ይቀይራል?
የሱዳን ጦር ወታደሮች የፕሬዝዳንቱን ቤተ መንግሥት መቆጣጣራቸውን ተከትሎ በዋና ከተማዋ ካርቱም የሚያሳዩት ፈንጠዝያ እንዲሁም በቅርብ ወራት ውስጥ የተለያዩ ግዛቶችን መቆጣጠራቸው ወሳኝ የማጥቃት እርምጃ ላይ መሆናቸውን ያሳያል። የሱዳን ጦር ኃይሎች በጦርነቱ መጀመሪያ ላይ ዋና ከተማይቱን መቆጣጠር ተስኗቸው ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ (RSF) እጅ ፈልቅቆ ለማውጣት ለሁለት ዓመታት ሲዋጉ ቆይተዋል።
Read the full story