
በሱዳን ኢትዮጵያዊያን በሚኖሩበት መጠለያ ጣቢያ በተነሳ እሳት የሁለት ሕጻናት ሕይወት አለፈ
በሱዳን ኢትዮጵያዊያን፣ በተለይም በትግራይ ጦርነት የተፈናቀሉ በሚኖሩበት መጠለያ ጣቢያ በተከሰተ የእሳት አደጋ ምክንያት ሁለት ሕፃናት ሕይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል። ቃጠሎው የተከሰተው ከመጠለያ ጣቢያዎች መካከል አንዱ በሆነው ኡምራ ኩባ እንደሆነ የሱዳን ነዋሪ የሆነው ጋዜጠኛ መድኃኔ ግደይ ለቢቢሲ ተናግሯል
Read the full story