
የዩኬ ግዙፉ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በእሳት አደጋ ምክንያት ከተዘጋ በኋላ ዳግም በረራ ማስተናገድ ጀመረ
በዩናይትድ ኪንግደም ግዙፉ የሆነው ሂትሮው ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በረራ መጀመሩን እና ቅዳሜ ዕለት ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ገለፀ። አየር ማረፊያው አቅራቢያ የሚገኝ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የተቀሰቀሰን እሳት ተከትሎ በተከሰተው መብራት መቋረጥ አርብ ዕለት ሙሉ ቀን ተዘግቶ ውሏል።
Read the full story