
ከአንድ ሚሊዮን በላይ በምግብ እጥረት የተጎዱ ኢትዮጵያውያን እና ናይጄርያውያን ሕጻናት አደጋ ላይ ናቸው - ዩኒሴፍ
የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት ኤጀንሲ (ዩኒሴፍ) በኢትዮጵያ እና ናይጄርያ እድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆነ እና ለከፋ የምግብ እጥረት የተጋለጡ 1.3 ሚሊዮን ሕጻናት በዚህ ዓመት ወሳኝ የሆነውን ሕይወት አድን ድጋፍ የማጣት አደጋ ተጋርጦባቸዋል አለ።
Read the full story