በምያንማር በከፋ ሥቃይ ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን መንግሥት እንዲታደጋቸው የተመለሱ ወጣቶች ጠየቁ
ለኤሌክትሪክ ግርፋትና ለተለያዩ አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት መዳረጋቸውንም ጠቁመዋል ደላሎች ባቀረቡላቸው (በነገሯቸው) አስጎምዢ ክፍያ ተታልለው ቀድሞ በርማ ተብላ ትጠራ በነበረችውና በደቡብ ምሥራቅ ኤሺያ አገር ምያንማር ሄደው ከፍተኛ ሥቃይ ሲደርስባቸው የነበሩና ሰሞኑን ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱ...
ለኤሌክትሪክ ግርፋትና ለተለያዩ አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት መዳረጋቸውንም ጠቁመዋል ደላሎች ባቀረቡላቸው (በነገሯቸው) አስጎምዢ ክፍያ ተታልለው ቀድሞ በርማ ተብላ ትጠራ በነበረችውና በደቡብ ምሥራቅ ኤሺያ አገር ምያንማር ሄደው ከፍተኛ ሥቃይ ሲደርስባቸው የነበሩና ሰሞኑን ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱ...