‹‹የመጠፋፋት ባህልና በሶሻሊስት ዕሳቤ የመጣ በሽታ የኢትዮጵያ ስብራቶች ናቸው›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)
ሲሚንቶ አምራቾች ወደ ውጭ ለመላክ ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑን ገልጸዋል ቀይ ባህርን በተመለከተ ሰላም ወዳዶች ያደራድሩን ሲሉ ጥያቄ አቅርበዋል ነባር የመጠፋፋት ባህልና ከሶሻሊስት ዕሳቤ ጋር ወደ ኢትዮጵያ የገባ በሽታ የኢትዮጵያ ስብራቶች ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ...