በትጥቅ ትግል ውስጥ ያሉ ኃይሎች ወደ ሰላም እንዲመጡ ለማስቻል ያለመ የሰላም ኮንፈረንስ ሊካሄድ ነው
በሃይማኖት ደስታ በትጥቅ ትግል ውስጥ ያሉ ኃይሎች ወደ ሰላም እንዲመጡ ለማስቻል ዕቅድ ይዞ የጀመረውን አገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ለሁለተኛ ጊዜ ሊያካሂድ መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አስታወቀ። መጋቢት 30 እና ሚያዚያ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. በኦሮሚያ...
በሃይማኖት ደስታ በትጥቅ ትግል ውስጥ ያሉ ኃይሎች ወደ ሰላም እንዲመጡ ለማስቻል ዕቅድ ይዞ የጀመረውን አገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ለሁለተኛ ጊዜ ሊያካሂድ መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አስታወቀ። መጋቢት 30 እና ሚያዚያ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. በኦሮሚያ...