በአማራ ክልል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር አጀንዳ ለማሰባሰብ መግባባት ላይ መድረሱ ተነገረ
በሃይማኖት ደስታ የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ እንደሚያካሂድና አጀንዳ የማሰባሰቡ ሒደቱ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲካሄድ ከመግባባት ላይ መደረሱ ተሰማ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች...
በሃይማኖት ደስታ የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ እንደሚያካሂድና አጀንዳ የማሰባሰቡ ሒደቱ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲካሄድ ከመግባባት ላይ መደረሱ ተሰማ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች...