
አስፈላጊ እየሆነ ስለመጣው ፋይዳ መታወቂያ ሊያውቋቸው የሚገቡ 8 ጉዳዮች
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 21/2015 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ ረቂቅ አዋጅን አጽድቆ ኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያን ከሚጠቀሙ አገራት መካከል እንድትካተት በር ከፍቷል።በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ተቋማት ለሚሰጡት አገልግሎት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን በአስገዳጅ ጥቅም ላይ እንዲውል በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ። ከፋይዳ መታወቂያ ጋር የተያያዙ ሊያውቋቸው ለሚገቡ ስምንት ወሳኝ ጥያቄዎች ምላሽ እነሆ . . .
Read the full story