
ጀርመን የኤርትራ መንግሥትን ለመገልበጥ አሲሯል ያለችውን የብርጌድ ንሃመዱን ቡድን "በአገር ውስጥ አሸባሪነት" ፈረጀች
የጀርመን ባለስልጣናት የኤርትራን መንግሥትን የመገልበጥ ዓላማን አንግቧል ባሉት ብርጌድ ንሃመዱ በተሰኘው እንቅስቃሴ ተሳትፎ በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ በስድስት ግዛቶች የፖሊስ ዘመቻ መጀመራቸው ተገለጸ።
Read the full story
የጀርመን ባለስልጣናት የኤርትራን መንግሥትን የመገልበጥ ዓላማን አንግቧል ባሉት ብርጌድ ንሃመዱ በተሰኘው እንቅስቃሴ ተሳትፎ በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ በስድስት ግዛቶች የፖሊስ ዘመቻ መጀመራቸው ተገለጸ።
Read the full story