
በትራምፕ አስተዳደር ምክንያት የኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ሥራ ለቀቁ
የኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት በትራምፕ አስተዳደር ምክንያት ከሥራቸው ለቀቁ። ዩኒቨርስቲውን ከነሐሴ ጀምሮ እየመሩ ያሉት ካትሪና አርምስትሮንግ በዩኒቨርስቲው እየተደረገ ባለው ለውጥ ምክንያት ነው ከሥራቸው ለመልቀቅ የወሰኑት።
Read the full story
የኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት በትራምፕ አስተዳደር ምክንያት ከሥራቸው ለቀቁ። ዩኒቨርስቲውን ከነሐሴ ጀምሮ እየመሩ ያሉት ካትሪና አርምስትሮንግ በዩኒቨርስቲው እየተደረገ ባለው ለውጥ ምክንያት ነው ከሥራቸው ለመልቀቅ የወሰኑት።
Read the full story