‹‹የዓለም የንግድ ድርጅትን ዘግይቶ መቀላቀል አኮኖሚያዊ ጥቅሞችን የሚያሳጡ ውጤቶች ያስከትላል›› ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፣ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
ከሁለት አሠርታት በላይ የፈጀውን የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት (WTO) ን በአባልነት የመቀላቀል ሒደት በቀጣይ ዓመት እ.ኤ.አ. መጋቢት ወር 2026 ከፍፃሜ ከማድረስ ይልቅ ‹‹ዘግይቶ መቀላቀል ሊያስገኛቸው ለሚችላቸው ጥቅሞች›› (Late Comer Advantage) ለመጠበቅ በሚል ሒደቱን በሁለትና...