
እስራኤል እና ሃማስ አዲስ የተኩስ አቁም ድርድር ለማድረግ ተስማሙ
የፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሃማስ፣ አደራዳሪዎች ባቀረቡት ሃሳብ መሰረት በጋዛ የተኩስ አቁሙ እንዲቀጥል አምስት እስራኤላውያን ታጋቾችን ለመልቀቅ እና ለ50 ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በሚል የቀረበውን ሃሳብ እንደሚደግፍ ገልጿል።
Read the full story
የፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሃማስ፣ አደራዳሪዎች ባቀረቡት ሃሳብ መሰረት በጋዛ የተኩስ አቁሙ እንዲቀጥል አምስት እስራኤላውያን ታጋቾችን ለመልቀቅ እና ለ50 ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በሚል የቀረበውን ሃሳብ እንደሚደግፍ ገልጿል።
Read the full story