
በሚያንማር ርዕደ መሬት 1700 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ የአንድ ሳምንት ብሔራዊ ሃዘን ታወጀ
በሚያንማር ባለፈው ሳምንት አርብ በደረሰው አስከፊ ርዕደ መሬት የሞቱ ሰዎች ከ1 ሺህ 700 በላይ ደረሰ። ይህንንም ተከትሎ የአገሪቱ ወታደራዊ መንግሥት የአንድ ሳምንት ብሔራዊ ሐዘን አውጇል።
Read the full story
በሚያንማር ባለፈው ሳምንት አርብ በደረሰው አስከፊ ርዕደ መሬት የሞቱ ሰዎች ከ1 ሺህ 700 በላይ ደረሰ። ይህንንም ተከትሎ የአገሪቱ ወታደራዊ መንግሥት የአንድ ሳምንት ብሔራዊ ሐዘን አውጇል።
Read the full story