
በቀን እስከ 24 ሺህ ሕጻናትን መግቤያለሁ፡ እማሆይ ጽጌ ግርማይ
እማሆይ ጽጌ ግርማይ በአንድ ወቅት ባለጸጋ እና የንግድ ሰው ነበሩ። በአሁኑ ወቅት ትግራይ ውስጥ በጦርነት የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመመገብ ንብረታቸውን በሙሉ ሸጠዋል። በጦርነቱ ወቅት በቀን እስከ 24 ሺህ ሕጻናትን የመገቡበት ጊዜ እንደነበር ያስታውሳሉ።
Read the full story
እማሆይ ጽጌ ግርማይ በአንድ ወቅት ባለጸጋ እና የንግድ ሰው ነበሩ። በአሁኑ ወቅት ትግራይ ውስጥ በጦርነት የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመመገብ ንብረታቸውን በሙሉ ሸጠዋል። በጦርነቱ ወቅት በቀን እስከ 24 ሺህ ሕጻናትን የመገቡበት ጊዜ እንደነበር ያስታውሳሉ።
Read the full story