
የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በምሥል
የመስቀል ደመራ በዓል መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ደመራ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየተከበረ ይገኛል። ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርሶች መዝገብ ውስጥ ካካተተቻቸው በርካታ የማይንቀሳቀሱ ቅርሶች መካከል አንዱ መስከረም 17 የሚከበረው የመስቀል በዓል ነው።
Read the full story