
ፍርሃት፣ኃዘን እና ተስፋ የሚፈራረቁባት ካርቱም
ለሳምንታት ከዘለቀ ከባድ የከተማ ውጊያ በኋላ የሱዳን መዲና ካርቱም ጸጥታ ወርሷታል። ቢቢሲ ወደ ከተማዋ የገባው የሱዳን ጦር ካርቱምን ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች (አርኤስኤፍ) መልሶ ከተቆጣጠረ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው። በአንድ ወቅት የሱዳን መንግሥት መቀመጫ እና የንግድ ማዕከል የነበረችው ካርቱም አሁን ባዶ ሆናለች።
Read the full story
ለሳምንታት ከዘለቀ ከባድ የከተማ ውጊያ በኋላ የሱዳን መዲና ካርቱም ጸጥታ ወርሷታል። ቢቢሲ ወደ ከተማዋ የገባው የሱዳን ጦር ካርቱምን ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች (አርኤስኤፍ) መልሶ ከተቆጣጠረ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው። በአንድ ወቅት የሱዳን መንግሥት መቀመጫ እና የንግድ ማዕከል የነበረችው ካርቱም አሁን ባዶ ሆናለች።
Read the full story