የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያ በአምስት ዓመታት የሚተገበር የ32 ቢሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ
ለኢትዮጵያ የተሰጠው ከቀረጥ ነፃ ዕድል በውል ሊጤን ይገባል ተብሏል የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የዴሞክራሲ ተቋማትን ለማጠናከር፣ ለምርጫ ሥራ ማጠናከሪያ፣ ለሽግግር ፍትሕ ትግበራ፣ ለድኅረ ጦርነት መልሶ ግንባታ፣ ለአረንጓዴ ልማትና የግሉን ዘርፍ ለመደገፍ ጨምሮ ለተለያዩ...
ለኢትዮጵያ የተሰጠው ከቀረጥ ነፃ ዕድል በውል ሊጤን ይገባል ተብሏል የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የዴሞክራሲ ተቋማትን ለማጠናከር፣ ለምርጫ ሥራ ማጠናከሪያ፣ ለሽግግር ፍትሕ ትግበራ፣ ለድኅረ ጦርነት መልሶ ግንባታ፣ ለአረንጓዴ ልማትና የግሉን ዘርፍ ለመደገፍ ጨምሮ ለተለያዩ...