ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ ምክረ ሐሳብ ቀረበ
ከ2014 ዓ.ም. ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ የፖሊሲ ጥናት ኢኒስቲትዩት ምክረ ሐሳብ አቀረበ የፖሊሲ ጥናት ኢኒስቲትዩት ‹‹በኢትዮጵያ መልቀቂያ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የቅርብ ጊዜ ተለዋዋጭነት ግምገማ›› በሚል...