
የምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለን ጨምሮ ሦስት የቦርዱ አባላት በአዲስ ሊተኩ ነው
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለን ጨምሮ የሥራ ዘመናቸው ሊጠናቀቅ የተቃረቡ ሦስት የቦርዱ አባላት በአዲስ ሊተኩ ነው። የሦስቱን አዲስ የምርጫ ቦርድ አመራር ዕጩ ለመመልመል የተዋቀረው ኮሚቴ፤ ከነገ ረቡዕ ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ጥቆማ መቀበል እንደሚጀምር አስታውቋል።
Read the full story