በአማራ ክልል የመምህራን ግድያና ሕፃናት እንዳይማሩ የሚደረገው ማስፈራራት እንዲቆም ለኮሚሽኑ አጀንዳ ቀረበ
በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው አገራዊ የምክክር መድረክ፣ በመምህራን ላይ የሚፈጸም ግድያና ሕፃናት ወደ ትምህርት ገበታ እንዳይሄዱ የሚደረገው ማስፈራራት ሊቆም እንደሚገባ ተሳታፊ መምህራን ለኮሚሽኑ አጀንዳ እንዲሆን...
በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው አገራዊ የምክክር መድረክ፣ በመምህራን ላይ የሚፈጸም ግድያና ሕፃናት ወደ ትምህርት ገበታ እንዳይሄዱ የሚደረገው ማስፈራራት ሊቆም እንደሚገባ ተሳታፊ መምህራን ለኮሚሽኑ አጀንዳ እንዲሆን...