የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር ነዳጅ ሙሉ በሙሉ በባቡር ለማጓጓዝ ዝግጅት ማጠናቀቁን ተናገረ
የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር በመጪው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ነዳጅ ሙሉ ለሙሉ በባቡር ለማጓጓዝ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ሙና አህመድ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በየጊዜው የሚታየውን...
የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር በመጪው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ነዳጅ ሙሉ ለሙሉ በባቡር ለማጓጓዝ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ሙና አህመድ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በየጊዜው የሚታየውን...