ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢና ሁለት የቦርድ አባላት ዕጩዎች ጥቆማ እንዲሰጥ ጥያቄ ቀረበ
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢና ሁለት የቦርድ አባላት ዕጩዎች ሕዝቡ ጥቆማ እንዲሰጥ መልማይ ኮሚቴው ጥሪ አቀረበ፡፡ መልማይ ኮሚቴው ከሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ፣ ከሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ከሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን፣ ከሳይንስ አካዴሚ፣ እንዲሁም ከንግድና ዘርፍ ምክር ቤት...
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢና ሁለት የቦርድ አባላት ዕጩዎች ሕዝቡ ጥቆማ እንዲሰጥ መልማይ ኮሚቴው ጥሪ አቀረበ፡፡ መልማይ ኮሚቴው ከሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ፣ ከሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ከሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን፣ ከሳይንስ አካዴሚ፣ እንዲሁም ከንግድና ዘርፍ ምክር ቤት...