‹‹አዲሱ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ወታደሮችንና ታጣቂዎችን ለፖለቲካው ሥልጣን ተገዢ ካላደረጉ ሥርዓቱ ወታደራዊ አገዛዝ ይሆናል›› አቶ ገብሩ አሥራት የቀድሞው...
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌተና ጄኔራል ታደሰ ወረደ የሥራ ዘመን ‹‹ወታደሮችንና ታጣቂዎችን በፖለቲካው ሥልጣን በኩል ተገዢ እንዲሆኑና መስመር እንዲይዙ ካላደረገና በድሮው ከቀጠለ፣ ሥርዓቱ ወታደራዊ አገዛዝ ነው የሚሆነው፤›› ሲሉ የቀድሞ ታጋይና የአረና ፖለቲካ ፓርቲ...