
"በእርግጠኝነት በትግራይ ፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ እቀጥላለሁ" - ጌታቸው ረዳ
ከሁለት ዓመት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትነት ቆይታ በኋላ ሰኞ መጋቢት 30/2017 ዓ.ም. አቶ ጌታቸው ረዳ ሥልጣኑን ለምክትላቸው ሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ አስረክበዋል። ቀጣይ መዳረሻቸው በግልጽ ያልታወቀው አቶ ጌታቸው፤ ረቡዕ ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም. ከቢቢሲ ፎከስ ኦን አፍሪካ ጋር ቃለ መጠይቅ አድርገዋል። አቶ ጌታቸው ስለ ወደፊቱ የፖለቲካ ተሳትፏቸው ተናግረዋል።
Read the full story