
የኤርትራው ተቃዋሚ ብርጌድ ንሓመዱ፤ የአዲስ አበባ ቢሮውን ለወታደራዊ "ማዕከላዊ ጽህፈት ቤትነት" የመጠቀም ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ
የኤርትራው የተቃውሞ እንቅስቃሴ "ብርጌድ ንሓመዱ" በአዲስ አበባ ከተማ የከፈተው ቢሮ፤ "በቀጣይ ወታደራዊ ማዕከሎች ሲቋቋሙ፤ ማዕከላዊ ፅህፈት ቤት" ሆኖ እንደሚያገለግል ገለጸ። የተቃውሞ እንቅስቃሴው በኢትዮጵያ "ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ማዕከሎች" ሊኖሩት እንደሚችልም አስታውቋል።
Read the full story