ዋልያ አይቤክስ ለባህላዊ ሕክምና በሚል ምክንያት እየተገደለ መሆኑ ተነገረ
በአማራ ክልል በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ብቻ የሚገኘው ዋልያ አይቤክስ፣ ለባህላዊ መድኃኒትነት ያገለግላል በሚል ምክንያት እየተገደለ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ማሩ ቢያድግልኝ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ በኢትዮጵያ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ...
በአማራ ክልል በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ብቻ የሚገኘው ዋልያ አይቤክስ፣ ለባህላዊ መድኃኒትነት ያገለግላል በሚል ምክንያት እየተገደለ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ማሩ ቢያድግልኝ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ በኢትዮጵያ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ...