
ለኢትዮጵያውን ዶሮ አርደው 12 ብልቶችን በማውጣት የተካኑት ኬንያውያን
በጎረቤት አገር ኬንያ ናይሮቢ ውስጥ በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ከመኖራቸው የተነሳ የዶሮ ነጋዴዎች ፍላጎታቸውን በመረዳት 'የሐበሻ' ዶሮዎችን እና እንቁላልን ያቀርባሉ። በተጨማሪም ኬንያውያኑ ዶሮዎቹን አርደው ኢትዮጵያውያኑ በሚፈልጉት ዓይነት 12 ብልት በማውጣት አገልግሎት ይሰጣሉ። እኛም ትንሳዔ በዓልን ምክንያት አድርገውን ለኢትዮጵያውያኑ ዶሮ አርደው በሚፈልጉት መልኩ ከሚያርቡት መካከል አንዱን ተመልክተናል።
Read the full story