
ኢትዮጵያዊው ካርዲናል የሚሳተፉበት የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ምርጫ እንዴት ይካሄዳል?
የካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ የነበሩት የፖፕ ፍራንሲስ ቀብር በመጪው ቅዳሜ ከተከናወነ በኋላ በዓለም ዙሪያ ያሉ የቤተክርስቲያኗ ካርዲናሎች አዲስ ጳጳስ ለመምረጥ በቫቲካን ይሰበሰባሉ። ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያዊው ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሱራፌል አንዱ ናቸው። በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ለስምንት መቶ ዓመታት የቆየው አዲስ ጳጳስ የመምረጥ ሂደት እንዴት ይከናወናል?
Read the full story