
በፍልስጤም የተንቀሳቃሽ ትምህርት ቤት ዲዛይን ውድድር 'ያሸነፉት' ኢትዮጵያውያን አርክቴክቶች
ሦስት ወጣት ኢትዮጵያውያን የኪነ ሕንጻ ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ በተካሄደ ውድድር ከአሸናፊዎቹ መካከል ለመሆን ችለዋል። ወጣቶቹ በዓለም ታዋቂ የሚባሉ አርክቴክቶች በዳኝነት በተሰየሙበት በፍልስጤም ዌስት ባንክ ግዛት፣ 'ካን አል አህማር' መንደር ለአደጋ ጊዜ የሚሆን ተንቀሳቃሽ ትምህርት ቤት በመንደፍ ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ ተሳትፈው ነው ያሸነፉት።
Read the full story