
ከጦርነት የሚሸሹ ሱዳናውያን በሕይወት ለመቆየት ከሰል እና ቅጠል እየበሉ መሆኑ ተነገረ
የሚላስ የሚቀመስ ያጡ ሱዳናውያን ተፈናቃዮች ነፍሳቸውን ለማቆየት የዛፍ ቅጠል እና ከሰል እየበሉ መሆናቸውን አንድ የእርዳታ ድርጅት ለቢቢሲ ተናገረ። በኤል ፋሸር ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የተፈናቃዮች ካምፕ ላይ ከተፈጸመው ጥቃት ተርፈው የሸሹ ሰዎች ምግብ ለማግኘት ባለመቻላቸው ነው ያገኙትን ለመብላት የተገደዱት ተብሏል።
Read the full story