
ትራምፕ በቫቲካን ከዜሌንስኪ ጋር ከተወያዩ በኋላ ፑቲን ለሰላም ያላቸው ፍላጎት ላይ ጥርጣሬ እንዳላቸው ገለፁ
ዋይት ሐውስ ሁለቱ መሪዎች ያደረጉትን የ15 ደቂቃ ውይይት "በጣም ውጤታማ" ሲል ገልጾታል። የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት በበኩላቸው "ታሪካዊ የመባል አቅም ያለው" ሲሉ ውይይታቸውን አንቆለጳጵሰዋል።
Read the full story
ዋይት ሐውስ ሁለቱ መሪዎች ያደረጉትን የ15 ደቂቃ ውይይት "በጣም ውጤታማ" ሲል ገልጾታል። የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት በበኩላቸው "ታሪካዊ የመባል አቅም ያለው" ሲሉ ውይይታቸውን አንቆለጳጵሰዋል።
Read the full story