
ማራቶንን በክብረ ወሰን በማሸነፍ ታሪክ እያስመዘገበች ያለችው ትዕግሥት አሰፋ
ከዓመት በፊት የዓለም የሴቶች ማራቶን ክብረ ወሰንን ሁለት ደቂቃ በሚጠጋ ጊዜ በማሻሻል ታሪክ ያስመዘገበችው ትዕግሥት አሰፋ፣ እሁድ ለንደን ላይ በተካሄደው የማራቶን ውድድር አሸናፊ ከመሆኗ በተጨማሪ ክብረ ወሰን ለማሻሻል ችላለች። ትዕግሥት በፓሪስ ኦሊምፒክ በሲፋን ሐሰን ተቀድማ ሁለተኛ ከወጣች በኋላ ይህ ውድድር ከባድ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም ትዕግሥት የበላይ በመሆን አሸናፊ ሆናለች።
Read the full story