
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ህወሓት አዲስ ፓርቲ ለማቋቋም በሂደት ላይ መሆኑን ገለፀ
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ከህወሓት የተከፈለው ቡድን አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ለማቋቋም በሂደት ላይ መሆኑን ከአመራሮቹ መካከል አንዱ ለቢቢሲ ገለፁ። ይህ አዲስ በምዝገባ ሂደት ላይ የሚገኘው የፖለቲካ ፓርቲ በሊብራል ዲሞክራሲ ጽንሰ ሃሳብ የሚከተል መሆኑን የተናገሩት አመራሩ "ትግራይ ሊብራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ" በማለት ለመጠራት መወሰኑን ተናግረዋል።
Read the full story