አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የፋይናንስና የቦታ አቅርቦት ተግዳሮት እንደሆነባቸው ተነገረ
አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የፋይናንስና የቦታ አቅርቦት ተግዳሮት እንደሆነባቸው፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ፡፡ ኢንዱስትሪዎቹ ለባንክ የብድር ዋስትና ማስያዣ የአቅም ውስንነት ስላለባቸው፣ በቂ የፋይናንስ አቅርቦት ስለሚያገኙ የመሥራት ፍላጎት እያላቸው በገንዘብ ዕጦት ወደ ሥራ መግባት ያቃተቸው መኖራቸውን፣ የኢንተርፕራይዝ...